ዳንኤል 5:24 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም24 ስለዚህ እርሱ ጽሕፈቱን የጻፈውን እጅ ላከ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 እንግዲህ እግዚአብሔር በሰው እጅ ጣቶች ልኮ እነዚህን ቃላት እንዲጽፉ ያደረገው ስለዚህ ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 ስለዚህም እነዚህ የእጅ ጣቶች ከእርሱ ዘንድ ተልከዋል፥ ይህም ጽሕፈት ተጽፎአል። Ver Capítulo |