Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ዳንኤል 4:28 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 ይህ ሁሉ በንጉሡ በናቡከደነፆር ላይ ደረሰ፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 ይህ ሁሉ ነገር በንጉሡ በናቡከደነፆር ላይ ደረሰ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

28 ይህ ሁሉ በንጉሡ በናቡከደነፆር ላይ ደረሰ።

Ver Capítulo Copiar




ዳንኤል 4:28
5 Referencias Cruzadas  

ይዋሽ ዘንድ እግዚአብሔር ሰው አይደለም፤ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም፤ ተናግሮ አያደርገውምን? ተስፋ ሰጥቶስ አይፈጽመውምን?


ለባሪያዎቼ ለነቢያት ያዘዝኋቸው ቃልና ሥርዐት በአባቶቻችሁ ላይ አልደረሰምን? “እነርሱም ንስሓ ገብተው እንዲህ አሉ፤ ‘የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር በወሰነው መሠረት፣ ለሥራችንና ለመንገዳችን የሚገባውን አድርጎብናል።’ ”


ሰማይና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን ፈጽሞ አያልፍም።


ክፉ ሰው የፈራው ይደርስበታል፤ ጻድቅ የሚመኘው ይፈጸምለታል።


ነገር ግን ልቡ በትዕቢት በጸናና በእብሪት በተሞላ ጊዜ ከዙፋኑ ተወገደ፤ ክብሩም ተገፈፈ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios