Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




2 ጢሞቴዎስ 4:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 በቶሎ ወደ እኔ ለመምጣት የተቻለህን ሁሉ አድርግ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ የተቻለህን ሁሉ ጣር፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 በፍጥነት ወደ እኔ እንድትመጣ ይሁን፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤

Ver Capítulo Copiar




2 ጢሞቴዎስ 4:9
4 Referencias Cruzadas  

ከባላጋራህ ጋራ ወደ ዳኛ ፊት ለመቅረብ ስትሄድ፣ ገና በመንገድ ላይ ሳለህ ለመታረቅ ጥረት አድርግ፤ አለዚያ ጐትቶ ወደ ዳኛው ይወስድሃል፤ ዳኛውም ለመኰንኑ አሳልፎ ይሰጥሃል፤ መኰንኑም ወደ ወህኒ ይጥልሃል።


እንባህን እያስታወስሁ በደስታ እሞላ ዘንድ ላይህ እናፍቃለሁ።


ከክረምት በፊት እዚህ ለመምጣት የተቻለህን አድርግ። ኤውግሎስና ጱዴስ እንዲሁም ሊኖስ፣ ቅላውዲያና ወንድሞች ሁሉ ሰላምታ ያቀርቡልሃል።


አርጢሞንን ወይም ቲኪቆስን ወደ አንተ እንደ ላክሁ እኔ ወዳለሁበት ወደ ኒቆጵልዮን ለመምጣት የተቻለህን ሁሉ አድርግ፤ ክረምቱን በዚያ ላሳልፍ ወስኛለሁ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos