Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




2 ሳሙኤል 23:33 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33 የሃራራዊው የሣማ ልጅ፣ የሃራራዊው የሻራር ልጅ አሒአም፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 የሐራራዊው የሻማ ልጅ፥ የሐራራዊው የሻራር ልጅ አሒአም፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 አሮ​ዳ​ዊው ሳም​ናን፥ የሓ​ተ​ራ​ዊው የሶሬ ልጅ አም​ናን፥

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

33 የአሳን ልጆች፥ ዮናታን፥ አሮዳዊው ሣማ፥

Ver Capítulo Copiar




2 ሳሙኤል 23:33
4 Referencias Cruzadas  

የሃራራዊው የሳኮር ልጅ አሒአም፣ የኡር ልጅ ኤሊፋል፣


ሃሮራዊው ሳሞት፣ ፍሎናዊው ሴሌስ፣


ከርሱም ቀጥሎ የሃራራዊው የአጌ ልጅ ሣማ ነበር፤ ፍልስጥኤማውያንም ሌሒ በተባለ ስፍራ ምስር በሞላበት አንድ ዕርሻ ላይ በአንድነት ተሰብስበው ሳሉ፣ የእስራኤል ሰራዊት ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤


የማዕካታዊው የአሐስባይ ልጅ ኤሌፋላት፣ የጊሎናዊው የአኪጦፌል ልጅ ኤሊአም፣


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios