2 ቆሮንቶስ 5:3 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 በርግጥ ከለበስነው ዕራቍታችንን ሆነን አንገኝም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ለብሰን ራቁታችንን አንገኝም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 እርሱንም ስንለብስ ራቁታችንን ሆነን አንገኝም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ከለበስነውም በኋላ ዕራቍታችንን የምንገኝ አይደለንም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 ከሰማይም የሚሆነውን መኖሪያችንን እንድንለብስ እንናፍቃለንና ለብሰን ራቁታችንን አንገኝም። Ver Capítulo |