1 ቆሮንቶስ 13:10 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ነገር ግን ፍጹም የሆነው ሲመጣ በከፊል የነበረው ይሻራል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ነገር ግን ፍጹም የሆነው ሲመጣ በከፊል የነበረው ይሻራል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ነገር ግን ፍጹም የሆነው ነገር ሲመጣ ከፊል የሆነው ነገር ይሻራል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ፍጹም የሆነ ሲመጣ ግን ያ ተከፍሎ የነበረው ይሻራል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ፍጹም የሆነ ሲመጣ ግን ተከፍሎ የነበረው ይሻራል። Ver Capítulo |