ሮሜ 10:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 በቅዱስ መጽሐፍ እንደ ተጻፈው፦ “በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 መጽሐፍ እንደሚለው፣ “በርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 መጽሐፍ “በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም” ይላልና። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 መጽሐፍ፥ “የሚያምንበት ሁሉ አያፍርም” ብሎአል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 መጽሐፍ፦ በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም ይላልና። Ver Capítulo |