ሮሜ 10:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ሰው በልቡ ሲያምን ይጸድቃል፤ በአፉም ሲመሰክር ይድናል፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 የምትጸድቀው በልብህ አምነህ ነው፤ የምትድነውም በአፍህ መስክረህ ነውና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃል፥ በአፉም መስክሮ ይድናልና። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 በልቡ የሚያምን ይጸድቃልና፤ በአፉም የሚመሰክር ይድናልና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃልና በአፉም መስክሮ ይድናልና። Ver Capítulo |