መዝሙር 89:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 እርሱም ‘አንተ አባቴና አምላኬ ነህ፤ አንተ አምባዬና አዳኜ ነህ’ ይለኛል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 እርሱም፣ ‘አንተ አባቴ ነህ፤ አምላኬና መዳኛ ዐለቴም ነህ’ ብሎ ይጠራኛል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 እጁን በባሕር ላይ ቀኙንም በወንዞች ላይ አኖራለሁ። Ver Capítulo |