Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 55:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ከዚህ ከደረሰብኝ ዐውሎ ነፋስና ሞገድ መጠለያ ስፍራ ለማግኘት ፈጥኜ በሄድኩ ነበር።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ከዐውሎ ነፋስና ከውሽንፍር ሸሽቼ፣ ወደ መጠለያዬ ፈጥኜ በደረስሁ ነበር።”

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 እነሆ፥ ኰብልዬ በራቅሁ በምድረ በዳም በተቀመጥሁ፥

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 አም​ላኬ ሆይ፥ ሕይ​ወ​ቴን እነ​ግ​ር​ሃ​ለሁ፤ እን​ባ​ዬ​ንም እንደ ትእ​ዛ​ዝህ በፊ​ትህ አኖ​ርሁ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 55:8
4 Referencias Cruzadas  

የሞት ጣር ከበበኝ፤ የጥፋት ጐርፍም አጥለቀለቀኝ።


የእርሱ ክብር ከተማይቱን ከቀኑ የፀሐይ ቃጠሎ ይጋርዳታል፤ ከዝናብና ከዐውሎ ነፋስ መጠጊያና መሸሸጊያ ስፍራ ይሆናታል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos