መዝሙር 55:17 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ዘወትር ጠዋት፥ እኩለ ቀንና ማታ፥ ችግሬንና ሐዘኔን ለእርሱ አስታውቃለሁ፤ እርሱም ድምፄን ይሰማል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 በማታ፣ በጧትና በቀትር፣ እጮኻለሁ፤ እቃትታለሁም፤ እርሱም ድምፄን ይሰማል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 እኔ ግን ወደ እግዚአብሔር ጮኽሁ፥ ጌታም ያድነኛል። Ver Capítulo |