መዝሙር 51:14 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 አቤቱ አዳኜ አምላኬ ሆይ! ደም ከማፍሰስ አድነኝ፤ ስለ አዳኝነትህም የምስጋና መዝሙር እዘምራለሁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 የድነቴ አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ ደም ከማፍሰስ አድነኝ፤ አንደበቴም ስለ ጽድቅህ በእልልታ ይዘምራል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 የማዳንህን ደስታ መልስልኝ፥ በእሽታ መንፈስም ደግፈኝ። Ver Capítulo |