26 ተነሥ እኛን ለመርዳት ና! ስለ ዘለዓለማዊው ፍቅርህም ተቤዠን!
26 ተነሥና እርዳን! ስለ ምሕረትህ ስትል ተቤዠን።
26 ነፍሳችን በመሬት ላይ ተጐሳቁላለችና፥ ሆዳችንም ከምድር ጋር ተጣብቃለችና።
አምላክ ሆይ! እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድን!
ጋሻና ጥሩር ያዝ፤ መጥተህም እርዳኝ።
እኔ በበኩሌ ነቀፋ የሌለበት ሕይወት እኖራለሁ፤ ምሕረትን አድርግልኝ፤ አድነኝም!
ተሸንፌ ትቢያ ላይ ወድቄአለሁ፤ በሰጠኸኝ የተስፋ ቃል መሠረት ሕይወቴን አድስልኝ።