26 ተነሥ እኛን ለመርዳት ና! ስለ ዘለዓለማዊው ፍቅርህም ተቤዠን!
26 ተነሥና እርዳን! ስለ ምሕረትህ ስትል ተቤዠን።
26 ነፍሳችን በመሬት ላይ ተጐሳቁላለችና፥ ሆዳችንም ከምድር ጋር ተጣብቃለችና።
ተሸንፌ ትቢያ ላይ ወድቄአለሁ፤ በሰጠኸኝ የተስፋ ቃል መሠረት ሕይወቴን አድስልኝ።
አምላክ ሆይ! እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድን!
እኔ በበኩሌ ነቀፋ የሌለበት ሕይወት እኖራለሁ፤ ምሕረትን አድርግልኝ፤ አድነኝም!
ጋሻና ጥሩር ያዝ፤ መጥተህም እርዳኝ።