Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 44:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

26 ተነሥ እኛን ለመርዳት ና! ስለ ዘለዓለማዊው ፍቅርህም ተቤዠን!

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26 ተነሥና እርዳን! ስለ ምሕረትህ ስትል ተቤዠን።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 ነፍሳችን በመሬት ላይ ተጐሳቁላለችና፥ ሆዳችንም ከምድር ጋር ተጣብቃለችና።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 44:26
5 Referencias Cruzadas  

ተሸንፌ ትቢያ ላይ ወድቄአለሁ፤ በሰጠኸኝ የተስፋ ቃል መሠረት ሕይወቴን አድስልኝ።


አምላክ ሆይ! እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድን!


እኔ በበኩሌ ነቀፋ የሌለበት ሕይወት እኖራለሁ፤ ምሕረትን አድርግልኝ፤ አድነኝም!


ጋሻና ጥሩር ያዝ፤ መጥተህም እርዳኝ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos