መዝሙር 44:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 የአምላካችንን ስም ረስተን ቢሆን፥ ወደ ባዕዳን አማልክት እጆቻችንን ዘርግተን ቢሆን፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 የአምላካችንን ስም ረስተን፣ እጃችንንም ወደ ባዕድ አምላክ ዘርግተን ቢሆን ኖሮ፣ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በክፉ ስፍራ አዋርደኸናልና፥ በሞት ጥላም ሰውረኸናልና። Ver Capítulo |