መዝሙር 145:14 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 የሚንገዳገዱትን ይደግፋል፤ የወደቁትንም ያነሣቸዋል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 እግዚአብሔር የሚንገዳገዱትን ሁሉ ይደግፋል፤ የወደቁትንም ሁሉ ያነሣል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ጌታ በቃሎቹ የታመነ ነው፥ በሥራውም ሁሉ ጻድቅ ነው፥ ጌታ የሚወድቁትን ሁሉ ይደግፋቸዋል፥ ያጎነበሱትንም ያነሣቸዋል። Ver Capítulo |