Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:44 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

44 ሕግህን ባለማቋረጥ ለዘለዓለም እስከ ዘለዓለም እፈጽማለሁ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

44 ከዘላለም እስከ ዘላለም፣ ሕግህን ዘወትር እጠብቃለሁ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

44 ለዘለዓለም ዓለም ሁልጊዜ ሕግህን እጠብቃለሁ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:44
5 Referencias Cruzadas  

ከእንግዲህ ወዲህ ዐመፀኛው ማመፁን ይቀጥል፤ ርኩሱም ይርከስ፤ ጻድቁም ይጽደቅ፤ ቅዱሱም ይቀደስ።”


ስለዚህ በእግዚአብሔር ዙፋን ፊት ሆነው ሌሊትና ቀን በመቅደሱ ያገለግሉታል፤ በዙፋኑ ላይ የተቀመጠውም መጠለያቸው ይሆናል።


እግዚአብሔር ሆይ! በሌሊት ስምህን አስታውሳለሁ፤ በሕግህም ጸንቼ እኖራለሁ።


እስከምሞትበት ቀን ድረስ ሕጎችህን ለመፈጸም ወስኜአለሁ፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios