Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 119:167 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

167 ትእዛዞችህን እጠብቃለሁ፤ በሙሉ ልቤም እወዳቸዋለሁ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

167 ነፍሴ ምስክርነትህን ትጠብቃለች፤ እጅግ እወድደዋለሁና።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

167 ነፍሴ ምስክርህን ጠበቀች እጅግም ወደደችው።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:167
10 Referencias Cruzadas  

ሕግህ ዘለዓለማዊ ሀብቴ ነው፤ የልቤም ደስታ እርሱ ነው።


እግዚአብሔር ሆይ! ትእዛዞችህን እንደምወድ ተመልከት፤ ስለዚህ በዘለዓለማዊ ፍቅርህ በሕይወት አኑረኝ!


በትእዛዞችህ የምደሰተው እነርሱን ስለምወዳቸው ነው።


ሕግህን እጅግ እወዳለሁ፤ ስለ እርሱ ቀኑን ሙሉ አስባለሁ።


አምላኬ ሆይ! ፈቃድህን መፈጸም እወዳለሁ፤ ሕግህም በልቤ ውስጥ ነው” አልኩ።


ውስጣዊ ሰውነቴ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለዋል።


“ከእነዚያ ቀኖች በኋላ ከእነርሱ ጋር የምገባው ቃል ኪዳን ይህ ነው ይላል ጌታ፤ ሕጌን በልባቸው አኖራለሁ፤ በአእምሮአቸውም እጽፈዋለሁ።”


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos