Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:167 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

167 ትእዛዞችህን እጠብቃለሁ፤ በሙሉ ልቤም እወዳቸዋለሁ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

167 ነፍሴ ምስክርነትህን ትጠብቃለች፤ እጅግ እወድደዋለሁና።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

167 ነፍሴ ምስክርህን ጠበቀች እጅግም ወደደችው።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:167
10 Referencias Cruzadas  

“ከእነዚያ ቀኖች በኋላ ከእነርሱ ጋር የምገባው ቃል ኪዳን ይህ ነው ይላል ጌታ፤ ሕጌን በልባቸው አኖራለሁ፤ በአእምሮአቸውም እጽፈዋለሁ።”


ውስጣዊ ሰውነቴ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለዋል።


አምላኬ ሆይ! ፈቃድህን መፈጸም እወዳለሁ፤ ሕግህም በልቤ ውስጥ ነው” አልኩ።


እግዚአብሔር ሆይ! ትእዛዞችህን እንደምወድ ተመልከት፤ ስለዚህ በዘለዓለማዊ ፍቅርህ በሕይወት አኑረኝ!


ሕግህ ዘለዓለማዊ ሀብቴ ነው፤ የልቤም ደስታ እርሱ ነው።


ሕግህን እጅግ እወዳለሁ፤ ስለ እርሱ ቀኑን ሙሉ አስባለሁ።


በትእዛዞችህ የምደሰተው እነርሱን ስለምወዳቸው ነው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios