Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 119:152 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

152 ሕጎችህን በማጥናት ለዘለዓለም እንዲጸኑ ያደረግሃቸው መሆናቸውን ከብዙ ጊዜ በፊት ተረድቼአለሁ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

152 ለዘላለም እንደ መሠረትሃቸው፣ ከጥንት ምስክርነትህ ተረድቻለሁ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

152 ከዘለዓለም እንደ መሠረትኸው ከቀድሞ ጀምሮ ከምስክርህ የተነሣ አወቅሁ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:152
6 Referencias Cruzadas  

ሥርዓትህ ዘወትር ትክክል ነው፤ በሕይወት ለመኖር እንድችል ማስተዋልን ስጠኝ።


ቃልህ በጽኑ መሠረት ላይ የተመሠረተ ነው፤ ትክክለኛ ፍርድህም ዘለዓለማዊ ነው።


እግዚአብሔር የሠራው ነገር ሁሉ ዘለዓለማዊነት እንዳለው ዐውቃለሁ፤ በእርሱ ላይ የሚጨመርበት ወይም ከእርሱ የሚቀነስ ነገር የለም፤ እግዚአብሔር ይህን ያደረገው ሰዎች እርሱን እንዲፈሩት ነው።


ሰማይና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን አያልፍም።”


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos