| መዝሙር 119:122 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም122 የእኔን የአገልጋይህን ደኅንነት አረጋግጥ፤ እብሪተኞች እንዲያጠቁኝ አታድርግ።Ver Capítulo አዲሱ መደበኛ ትርጒም122 ለባሪያህ በጎነት ዋስትና ሁን፤ እብሪተኞች እንዲጨቍኑኝ አትፍቀድላቸው።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)122 ባርያህን በመልካም ጠብቀው፥ ትዕቢተኞችም አይጋፉኝ።Ver Capítulo |