መዝሙር 106:39 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም39 እነርሱ በሥራቸው ረከሱ፤ በክፉ ሥራቸውም እግዚአብሔርን ካዱ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም39 በተግባራቸው ረከሱ፤ በድርጊታቸውም አመንዝሮች ሆኑ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)39 በሥራቸው ረከሱ፥ በድርጊታቸውም አመነዘሩ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)39 እነርሱ በክፉ መከራና በጭንቀት ተሠቃዩ፥ እያነሱም ሄዱ፤ Ver Capítulo |