| መዝሙር 105:44 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም44 የሌሎች ሕዝቦችን ምድር ሰጣቸው፤ ሌሎች የደከሙባቸውንም እርሻዎች አወረሳቸው።Ver Capítulo አዲሱ መደበኛ ትርጒም44 የሌሎችን ሕዝቦች ምድር ሰጣቸው፤ የእነዚህንም የድካም ፍሬ ወረሱ፤Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)44 የአሕዛብንም አገሮች ሰጣቸው፥ ከሕዝቦችም ድካም ወረሱ፥Ver Capítulo የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)44 እንደ ተጨነቁም ተመለከታቸው፥ ጸሎታቸውንም ሰማቸው፤Ver Capítulo |