Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ምሳሌ 4:21 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

21 ከዐይንህ አታርቃቸው፤ በልብህም ውስጥ ጠብቃቸው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 ከእይታህ አታርቀው፤ በልብህም ጠብቀው፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ከዓይንህ አታርቃቸው፥ በልብህም ውስጥ ጠብቃቸው።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ምንጮችህ እንዳይደርቁ፥ በልብህ ጠብቃቸው።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 4:21
10 Referencias Cruzadas  

አምላኬ ሆይ! ፈቃድህን መፈጸም እወዳለሁ፤ ሕግህም በልቤ ውስጥ ነው” አልኩ።


ልጄ ሆይ! የማስተምርህን ተቀበል፤ ትእዛዞቼንም በልብህ አኑር።


ዘወትር ብታስታውሳቸውና ብትጠቀምባቸው ደስ ይሉሃል፤


ልጄ ሆይ! የማስተምርህን አትርሳ፤ ትእዛዞቼንም በልብህ ጠብቅ።


ልጄ ሆይ! መልካም ጥበብንና አርቆ ማስተዋልን አጥብቀህ ያዝ፤ ከአንተም እንዲርቁ አታድርግ።


ታማኝነትና እውነተኛነትን አትተው፤ እንደ አንገት ሐብል ተጠንቅቀህ ያዛቸው፤ በልብህም ሰሌዳ ጻፋቸው።


የእነርሱን መመሪያ ዘወትር ተከተል፤ ቃላቸውንም ዘወትር ጠብቅ፤


እንደ ጣትህ ቀለበት ጠብቃቸው፤ በልብህም ሰሌዳ ቅረጻቸው።


እንግዲህ በምትኖሩበት ዘመን ሁሉ ይህን በዐይናችሁ ያያችሁትን ሁሉ እንዳትረሱና ከአእምሮአችሁ እንዳይጠፋ ተጠንቀቁ። ለልጆቻችሁና ለልጅ ልጆቻችሁም አስተምሩአቸው፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos