Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ምሳሌ 31:14 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

14 እንደ ነጋዴ መርከብ ወደ ሩቅ ስፍራዎች በመሄድ ልዩ ልዩ ዐይነት ምግቦችን ትሰበስባለች።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14 እንደ ንግድ መርከብ፣ ምግቧን ከሩቅ ትሰበስባለች።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 እርሷ እንደ ነጋዴ መርከብ ናት፥ ከሩቅ አገር ምግብዋን ትሰበስባለች።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 31:14
6 Referencias Cruzadas  

የበፍታ ልብስ እየሠራች ትሸጣለች፤ ለነጋዴዎችም ድግ ታስረክባለች።


ከኦፊር ወርቅ ያመጡ የንጉሥ ኪራምና የንጉሥ ሰሎሞን ሰዎች ከዚያው ከኦፊር የሰንደል እንጨትና ዕንቊ ለሰሎሞን አምጥተውለት ነበር፤


ከሱፍ ክርና ከበፍታ ልብስ በመስፋት ደስ እያላት በሥራ ትጠመዳለች።


ዘወትር በሥራ ተጠምዳ ቤተሰብዋን ስለምትንከባከብ ስንፍና አይገኝባትም።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios