ምሳሌ 3:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ምንም በደል ያላደረሰብህን ሰው ያለ ምክንያት አትክሰሰው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ምንም ጕዳት ሳያደርስብህ፣ ያለ ምክንያት ሰውን አትክሰስ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 እርሱ ክፉ ካልሠራብህ፥ ከሰው ጋር በከንቱ አትጣላ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 እርሱ በላይህ የሠራው ክፉ ነገር ከሌለ፥ ከሰው ጋር በከንቱ አትጣላ። Ver Capítulo |