ምሳሌ 23:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 የስስታምን እንጀራ አትብላ፤ የሚያቀርብልህም ጥሩ ምግብ አያስጐምጅህ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 የሥሥታምን ምግብ አትብላ፤ ጣፋጭ መብሉም አያስጐምጅህ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 የንፉግን ሰው እንጀራ አትብላ፥ ጣፋጩ መብልም አይመርህ፥ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ከስስታም ሰው ጋር አትመገብ፥ ምግቡንም አትመኝ፤ Ver Capítulo |