| ምሳሌ 21:21 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ጽድቅንና ቸርነትን የሚከተል ሰው ሕይወትን፥ ብልጽግናንና ክብርን ያገኛል።Ver Capítulo አዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ጽድቅንና ፍቅርን የሚከተል፤ ሕይወትን ብልጽግናንና ክብርን ያገኛል።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ጽድቅንና ምሕረትን የሚከተል ሕይወትንና ጽድቅን ክብርንም ያገኛል።Ver Capítulo የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ጽድቅንና ምሕረትን የሚከተል ሕይወትንና ክብርን ያገኛል።Ver Capítulo |