ምሳሌ 16:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 የምታደርገውን ሁሉ ለእግዚአብሔር ዐደራ ስጥ፤ ዕቅድህም ሁሉ ይሳካልሃል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 የምታደርገውን ሁሉ ለእግዚአብሔር ዐደራ ስጥ፤ ዕቅድህም ሁሉ ይሳካልሃል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ሥራህን ለጌታ አደራ ስጥ፥ አሳብህም ትጸናለች። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ኃጥኣን ግን በክፉ ቀን ይጠፋሉ። Ver Capítulo |