ምሳሌ 1:29 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 ዕውቀትን ጠላችሁ፤ እግዚአብሔርንም መፍራት አልወደዳችሁም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 ዕውቀትን ስለ ጠሉ፣ እግዚአብሔርንም መፍራት ስላልመረጡ፣ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 እውቀትን ጠልተዋልና፥ ጌታንም መፍራት አልመረጡምና፥ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 ዕውቀትን ጠልተዋልና፥ እግዚአብሔርንም መፍራትን አልመረጡምና። Ver Capítulo |