ዘኍል 27:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ሙሴም የእነርሱን አቤቱታ ወደ እግዚአብሔር አቀረበ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ስለዚህ ሙሴ ጕዳያቸውን ወደ እግዚአብሔር አቀረበ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ሙሴም ነገራቸውን በጌታ ፊት አቀረበ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 በአባታችን ወንድሞች መካከል ርስትን ስጠን።” ሙሴም ነገራቸውን በእግዚአብሔር ፊት አቀረበ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 ሙሴም ነገራቸውን በእግዚአብሔር ፊት አቀረበ። Ver Capítulo |