Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ነህምያ 11:28 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 በጺቅላግ ከተማም በተለይ በመኮናና በአካባቢዋ በሚገኙት መንደሮች፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 በጺቅላግ፣ በምኮናና በመኖሪያዎቿ፣

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 በጺቅላግ፥ በምኮናና በመንደሮችዋ፥

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 በጼ​ቅ​ላቅ፥ በመ​ኮ​ናና በመ​ን​ደ​ሮ​ችዋ፥

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

28 በቤርሳብህና በመንደሮችዋ፥ በጺቅላግ፥

Ver Capítulo Copiar




ነህምያ 11:28
5 Referencias Cruzadas  

በቱኤል፥ ሖርማ፥ ጺቅላግ፥


ሐጻርሹዓል ተብለው በሚጠሩ ከተሞች ይኖሩ ነበር፤ ቤርሳቤህና በዙሪያዋ የሚገኙ መንደሮችም የእነርሱ መኖሪያዎች ነበሩ፤


በዔንሪሞን፥ በጸርዓ፥ በያርሙት፥


ጺቅላግ፥ ማድማና፥ ሳንሳና፥


ስለዚህም አኪሽ የጺቅላግን ከተማ ለዳዊት ሰጠው፤ በዚህም ምክንያት ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጺቅላግ የይሁዳ ነገሥታት ይዞታ እንደ ሆነች ቀረች።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos