ሚክያስ 5:15 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ለእኔ አልታዘዝም ያሉትን መንግሥታት ሁሉ በታላቅ ቊጣዬ እበቀላቸዋለሁ።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ያልታዘዙኝን አሕዛብ፣ በቍጣና በመዓት እበቀላቸዋለሁ።” Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ባልሰሙም አሕዛብ ላይ በቍጣና በመዓት እበቀላለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ባልሰሙም አሕዛብ ላይ በቍጣና በመዓት እበቀላለሁ። Ver Capítulo |