ሚክያስ 3:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 እናንተ ደም በማፍሰስ ጽዮንን፥ በደል በመሥራት ኢየሩሳሌምን የምትገነቡ ናችሁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ጽዮንን ደም በማፍሰስ፣ ኢየሩሳሌምን በክፋት የምትገነቡ፤ ስሙ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ጽዮንን በደም፥ ኢየሩሳሌምንም በኃጢአት ይሠራሉ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ጽዮንን በደም፥ ኢየሩሳሌምንም በኃጢአት ይሠራሉ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ጽዮንን በደም፥ ኢየሩሳሌምንም በኃጢአት ይሠራሉ። Ver Capítulo |