ማቴዎስ 9:19 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ኢየሱስም ተነሣና ሰውየውን ተከትሎ ሄደ፤ ደቀ መዛሙርቱም አብረው ሄዱ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ኢየሱስም ተነሥቶ ዐብሮት ሄደ፤ ደቀ መዛሙርቱም ተከተሉት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ኢየሱስም ተነሥቶ ተከተለው፥ ደቀ መዛሙርቱም ተከተሉት። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ኢየሱስም ተነሥቶ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ተከተለው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ኢየሱስም ተነሥቶ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ተከተለው። Ver Capítulo |