ማቴዎስ 25:33 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 ጻድቃንን በቀኙ፥ ኃጢአተኞችን በግራው ያቆማቸዋል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም33 በጎቹን በቀኙ፣ ፍየሎቹን ግን በግራው ያቆማቸዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 በጎቹን በቀኙ ፍየሎቹን ደግሞ በግራው ያቆማቸዋል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 በጎችን በቀኙ ፍየሎችንም በግራው ያቆማቸዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)33 በጎችን በቀኙ ፍየሎችንም በግራው ያቆማቸዋል። Ver Capítulo |