ማቴዎስ 24:47 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም47 በእውነት እላችኋለሁ፤ ያን አገልጋይ ጌታው በንብረቱ ሁሉ ላይ ይሾመዋል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም47 እውነት እላችኋለሁ፤ ባለው ንብረት ሁሉ ላይ ይሾመዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)47 እውነት እላችኋለሁ፤ ባለው ነገር ሁሉ ላይ ይሾመዋል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)47 እውነት እላችኋለሁ፤ ባለው ሁሉ ላይ ይሾመዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)47 እውነት እላችኋለሁ፥ ባለው ሁሉ ላይ ይሾመዋል። Ver Capítulo |