ማርቆስ 3:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ኢየሱስ ይህን የተናገረው፥ “ርኩስ መንፈስ አለበት፤” በማለታቸው ነበር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ይህንም ያለው፣ “ርኩስ መንፈስ አለበት” ስላሉት ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ምክንያቱም “ርኩስ መንፈስ አለበት፤” ብለዋል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 “ርኵስ መንፈስ አለበት፤” ይሉ ነበርና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ርኵስ መንፈስ አለበት ይሉ ነበርና። Ver Capítulo |