ማርቆስ 15:37 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 ከዚህም በኋላ ኢየሱስ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤ ነፍሱም ከሥጋው ተለየች። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ፤ ነፍሱን ሰጠ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ፤ ነፍሱን ሰጠ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤ ነፍሱንም ሰጠ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኸ ነፍሱንም ሰጠ። Ver Capítulo |