ማርቆስ 15:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 የካህናት አለቆች ግን ኢየሱስን በብዙ ይወነጅሉት ነበር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 የካህናት አለቆችም በብዙ ነገር ከሰሱት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 የካህናት አለቆችም በብዙ ነገር ከሰሱት። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 የካህናት አለቆችም ብዙ ያሳጡት ነበር፤ እርሱ ግን ምንም አልመለሰም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 የካህናት አለቆችም ብዙ ያሳጡት ነበር፤ እርሱ ግን ምንም አልመለሰም። Ver Capítulo |