ማርቆስ 15:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ወንጀሉንም ለማመልከት “የአይሁድ ንጉሥ” የሚል ጽሑፍ ተጽፎ ነበር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 የክሱ ጽሑፍም፣ የአይሁድ ንጉሥ የሚል ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 የክሱ ጽሑፍም፥ “የአይሁድ ንጉሥ” የሚል ነበር። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 የክሱ ጽሕፈትም “የአይሁድ ንጉሥ” የሚል ተጽፎ ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 የክሱ ጽሕፈትም፦ የአይሁድ ንጉሥ የሚል ተጽፎ ነበር። Ver Capítulo |