ማርቆስ 14:39 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም39 እንደገናም ሄዶ፥ ያንኑ የፊተኛውን ቃል በመናገር ጸለየ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም39 እንደ ገናም ሄዶ መጀመሪያ የጸለየውን ደግሞ ጸለየ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)39 እንደገናም ሄዶ መጀመሪያ የጸለየውን ደግሞ ጸለየው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)39 ደግሞም ሄዶ ያንኑ ቃል ጸለየ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)39 ደግሞም ሄዶ ያንኑ ቃል ጸለየ። Ver Capítulo |