ማርቆስ 10:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ኢየሱስም “ሙሴ ስለዚህ ነገር ምን አዘዛችሁ?” አላቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 እርሱም መልሶ፣ “ሙሴ ምን ብሎ አዘዛችሁ?” አላቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 እርሱም መልሶ፥ “ሙሴ ምን ብሎ አዘዛችሁ?” አላቸው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 እርሱ ግን መልሶ “ሙሴ ምን አዘዛችሁ?” አላቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 እርሱ ግን መልሶ፦ ሙሴ ምን አዘዛችሁ? አላቸው። Ver Capítulo |