Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ማርቆስ 1:42 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

42 ሰውየውም ወዲያውኑ ከለምጹ ነጻ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

42 እርሱም ወዲያው ከለምጹ ነጻ፤ ከበሽታውም ተፈወሰ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

42 እርሱም ወዲያው ከለምጹ ነጻ፤ ከበሽታውም ተፈወሰ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

42 በተናገረም ጊዜ ለምጹ ወዲያው ለቀቀውና ነጻ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

42 በተናገረም ጊዜ ለምጹ ወዲያው ለቀቀውና ነጻ።

Ver Capítulo Copiar




ማርቆስ 1:42
8 Referencias Cruzadas  

እርሱ በተናገረ ጊዜ ዓለም ተፈጠረ፤ በትእዛዙም ሁሉ ነገር ጸንቶ ቆመ።


በዚያን ጊዜ ኢየሱስ “አንቺ ሴት እምነትሽ! ትልቅ ነው፤ ስለዚህ እንደ ፍላጎትሽ ይሁንልሽ!” አላት። የሴትዮዋም ልጅ በዚያኑ ሰዓት ዳነች።


ኢየሱስም ወደ እርስዋ ቀረበና እጅዋን ይዞ አስነሣት፤ ትኲሳቱም ወዲያው ለቀቃት፤ ተነሥታም አስተናገደቻቸው።


ኢየሱስም ራራለትና እጁን ዘርግቶ እየዳሰሰው፥ “ፈቅጃለሁ፤ ንጻ!” አለው።


ኢየሱስ ሰውዬውን በጥብቅ አስጠንቅቆ አሰናበተው፤


የሚፈሰው ደምዋም ወዲያውኑ ቆመ፤ ከሕመምዋም እንደ ዳነች በሰውነትዋ ተሰማት።


እናንተም ስለ ነገርኳችሁ ቃል አሁን ንጹሖች ናችሁ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos