ሉቃስ 21:17 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ስለ ስሜም በሰው ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ስለ ስሜም በሰዎች ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 በሁሉም ከስሜ የተነሣ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ሁሉም ስለ ስሜ ይጠሉአችኋል፤ ይገድሉአችኋልም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 በሁሉም ስለ ስሜ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ። Ver Capítulo |