ዘሌዋውያን 8:32 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 የተረፈ ሥጋም ሆነ ዳቦ ቢኖር በእሳት አቃጥሉት፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 የተረፈውንም ሥጋና ቂጣ በእሳት አቃጥሉ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት ታቃጥሉታላችሁ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት አቃጥሉት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት ታቃጥሉታላችሁ። Ver Capítulo |