ሰቈቃወ 3:36 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 የአንድ ሰው ጉዳይ ፍትሕ በሚያጣበት ጊዜ በውኑ ጌታ እነዚህን ነገሮች አያይምን? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ሰው ፍትሕ ሲጓደልበት፣ ጌታ እንዲህ ዐይነቱን ነገር አያይምን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 የሰውን ፍርድ ያጣምም ዘንድ ጌታ እሺ አይልም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 በሚፈርድበት ጊዜ የሰውን ፍርድ ያጣምም ዘንድ እግዚአብሔር አላዘዘም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 የሰውን ፍርድ ያጣምም ዘንድ ጌታ እሺ አይልም። Ver Capítulo |