| ሰቈቃወ 3:17 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ሕይወቴ ሰላም እንዲያጣ ተደረገ፤ ደስታም ምን እንደ ሆነ ረሳሁ።Ver Capítulo አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ነፍሴ ሰላምን ዐጣች፤ ደስታ ምን እንደ ሆነ ረሳሁ።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ነፍሴን ከሰላም አራቅህ፥ በጎ ነገርን ረሳሁ።Ver Capítulo የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ነፍሴን ከሰላም አራቀ፤ በጎ ነገርን ረሳሁ።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 ነፍሴን ከሰላም አራቅህ፥ በጎ ነገርን ረሳሁ።Ver Capítulo |