Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዮሐንስ 8:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ኢየሱስ ይህን በተናገረ ጊዜ ብዙ ሰዎች በእርሱ አመኑ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 ይህንም እንደ ተናገረ ብዙዎች በርሱ አመኑ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 ይህን ሲናገር ብዙዎች በእርሱ አመኑ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ይህ​ንም በተ​ና​ገረ ጊዜ ብዙ​ዎች በእ​ርሱ አመኑ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30 ይህን ሲናገር ብዙዎች በእርሱ አመኑ።

Ver Capítulo Copiar




ዮሐንስ 8:30
5 Referencias Cruzadas  

እዚያም ብዙ ሰዎች በእርሱ አመኑ።


ማርያምን ለማጽናናት መጥተው ከነበሩት አይሁድ ብዙዎቹ ያደረገውን አይተው በኢየሱስ አመኑ።


ኢየሱስ በፋሲካ በዓል ጊዜ በኢየሩሳሌም ሳለ ያደረጋቸውን ተአምራት በማየታቸው ብዙ ሰዎች በእርሱ አመኑ።


ሰዎቹም ኢየሱስ ያደረገውን ተአምር ባዩ ጊዜ፥ “በእርግጥ ይህ ወደ ዓለም የሚመጣው ነቢይ ነው!” አሉ።


ሆኖም ከሕዝቡ ብዙዎቹ በእርሱ አመኑ፤ እንዲህም አሉ፦ “መሲሕ በሚመጣበትስ ጊዜ ይህ ሰው ካደረጋቸው ተአምራት የበለጠ ያደርጋልን?”


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos