ዮሐንስ 6:59 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም59 ኢየሱስ ይህን የተናገረው በቅፍርናሆም በምኲራብ በሚያስተምርበት ጊዜ ነበር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም59 ይህን የተናገረው በቅፍርናሆም፣ በምኵራብ እያስተማረ ሳለ ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)59 በቅፍርናሆም፥ በምኵራብ ሲያስተምር ነበር ይህን ያለው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)59 በቅፍርናሆምም በምኵራብ ሲያስተምራቸው ይህን ተናገረ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)59 በቅፍርናሆም ሲያስተምር ይህን በምኵራብ አለ። Ver Capítulo |