ዮሐንስ 20:28 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 ቶማስም “ጌታዬ! አምላኬም!” ሲል መለሰለት። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ቶማስም፣ “ጌታዬ፤ አምላኬም!” አለው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ቶማስም “ጌታዬና አምላኬ!” ብሎ መለሰለት። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ቶማስም፥ “ጌታዬ አምላኬም” ብሎ መለሰ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ቶማስም፦ “ጌታዬ አምላኬም” ብሎ መለሰለት። Ver Capítulo |