ዮሐንስ 10:31 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 በዚህ ጊዜ አይሁድ ኢየሱስን ለመውገር እንደገና ድንጋይ አነሡ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም31 አይሁድ ሊወግሩት እንደ ገና ድንጋይ አነሡ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 አይሁድ ሊወግሩት ደግመው ድንጋይ አነሡ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 ዳግመኛም አይሁድ ሊወግሩት ድንጋይ አነሡ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 አይሁድ ሊወግሩት ደግመው ድንጋይ አነሡ። Ver Capítulo |